Tuesday, October 11, 2016

በህዝብ ላይ ጦርነት አውጆ ያሸነፈ የለም





የስርዓቱ መውደቅ ጫፍ ላይ ደርሷል። ከዚህ በኋላ የትኛውም ጥገና አያተርፈውም። በገንዘብ የሚፈወስ አይደለም። ደምወዝ በመጨመር የሚተርፍ አይደለም። ዘግይቷል። ረፍዷል። ህወሀት መጠየቅ ያለበት መውጪያ መንገድ ብቻ ነው።




የወያኔ የጊዜአዊ አዋጅ ድንፋታና የሆዳም የካዲሬዎቹ ጫጫታ ሕዝባዊ ትግሉን አይበገረውም። እንዲያውም አስቆጥቶና እልክ አሰግበቶ የበለጠ ሕዝቡን ወደ ትግል ያስገባዋል እንጂ ! ስለሆነም ይህንን ጉግ ማንጉግ፡ ሞራልና ሕሊና የሌለው፡ ከፀረ ሀይማኖትና ከፀረ እግዚአብሔር አልፎ ፡ ፀረ-የሰው ልጅ የሆነውን የመህይም ጥርቃሞ ቲፒ ኤል ኤፍ TPLF (ወያኔ/ኢሕአደግ) የሚባለውን የማፊያ ቡድን ከመላ ኢትዮጵያ ለማጥፋት... በዘር፡ በሀይማኖት፡ በፖሌቲካና በኢኮኖሚ ሳንለያይ አንድ ሁነን ታግለን የድሉን ቀን እናቅርበው እላለሁ። የወቀቱ መፈክር "እየተደራጁ መታገል፡ እየታገሉ ነፃነት" መሆን አለበት !

ከዚህ በኋላእኛ ስንሰርቅና ስንከብር እናንተ ዝም ብ ለችሁ ተመለከቱ በቃ ዘ ር ፍ በቃ !!! የትግራይ ነፃ አውጪው የወያኔ ከፍተኛ ባለስልጣናት 11% አገሪቱን አሳድገናል ብለው ነገር ግን ሃቁ ከ20 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ከኃይለ ሥላሴም፣ ከደርግም እጂግ በከፋ ቁጥር ተርቦ እነሱን ለማትረፍ ዓለም በሚረባረብበት ጊዜ እነሱ ከኢትዮጵያ ህዝብ ሌት ከቀን በመዝረፍ አገር ውስጥ ከገነቡት ትላልቅ ህንፃ፣ ቪላና የተለያዩ ድርጅቶች ውጪ በተለያዩ ዓለማት የውጪ ባንኮች ያስቀመጡት ገንዘብ ብዛት በአሜሪካን ዶላር $ 22,572,000,000 (ሀያ ሁለት ቢሊዮን አምስት መቶ ሰባ ሁለት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር

No comments:

Post a Comment