Monday, October 24, 2016

የሕወሃት ወታደራዊ አገዛዝ !



የሕወሃት ወታደራዊ አገዛዝ የተጨማለቀ የሕግ ስርዓት :

የሕወሃት አገዛዝ አንዱ ባህሪዉና መለያው ዜጎችን ማሰቃየት ነው። ማሰር እንጂ መፍታት፣ መጣል እንጂ ማንሳት፣ መግደል እንጂ ማዳን፣ ማዋረድ እንጂ ማክበር፣ መስበር እንጂ መጠግን ፣ መከፋፈል እንጅ አንድ ማድርግ አያወቁበትም። እንደ እንስሳት ጉዳዮችና ልዩነቶችን በሃይልና በጡንቻ መፍታት እንጅ እንደ ሰለጠነ ሰው በሰለጠነ መንገድ መፍታት አለመፈለግ ብቻ ሳይሆን ብቃቱ የለዉም።

ለስሙ ፍርድ ቤት፣ ዳኛ፣ ሕግ ፣ ሕገ መንግስት እያሉ ህወሃቶች ጠዋትና ማታ ያሰለቹናል። ሆኖም ግን በኢትዮጵያ ታሪክ እንደነርሱ ሕግን መቀለጃና ማሾፊያ ያደረገ አገዛዝ የለም :የወያኔ የጅምላ እስራትና ግድያውን ቢያስፋፋም ሕዝባዊ ተቃውሞው እንደቀጠለ ነው

አሀኡነማ ሰው መግደለ ማሰረ መሰ ቃ የት ሕጋአው አደረጉተ ዱ ርአ ውነሰ ሀገአረዋት
ግን ግ ዜ ው ደረሰዋል: ወያኔ ዝቅ ብሎ የሚለምንበት !!

 

No comments:

Post a Comment